Friday, June 14, 2013

በቤተሰብ የተመዘበረ ሃብት ባለቤቶች ሂሳብ ታገደ

* ስም ዝርዝሩን ይመልከቱ
* ግራ ቀኝዎን ያማትሩ
* የጸረ ሙስናው ዘመቻ በደንብ ቢገባበት ማን ይተርፋል
* ይህ ሁሉ ሲደረግ መንግስት የት ነበር?
* በህጋዊ መንገድ በተመዘገበ የሂሳብ ደብተር ዘመድ አዝማድ ሲከብር ለምን ዝም ተባለ?
* አቶ መለስ ዝም ያሉት ሙስና አሁን እንዴት ተነካ?
* ሃ/ ማርያም ደሳለኝ በወራት ጊዜ ውስጥ ከስር ባይገቡም መጀመራቸው ከመለስ በላይ ዝና እንዲያገኙ አያደርጋቸውም? ተወያዩበት፣
የባንክ ሂሳባቸው የታገደባቸውን ሰዎች ሙስ ስም ዝርዝር
አባቡ አለሙ ገብሩ
ምስጋናው ይስሃቅ እጅባ
በረከት ይስሃቅ እጅባ
ታደሉ አለምነው ተፈራ
ፀጋነሽ አለምነው ተፈራ
አባተ ጋሻው ቦጋለ
ጌጤ ጋሻው ቦጋለ
ዘርፌ ጋሻው ቦጋለ
ፀሐይ ጋሻው ቦጋለ
ትዕግስት ጋሻው ቦጋለ
አስፋው ጋሻው ቦጋለ
መብራት አበበ አብርሃ
ቤቴልሄም አማኑኤል ሰይፈ
እቁባይ ተከለ አርአያ
ብሌን አማኑኤል ሰይፈ
ሊዲያ አማኑኤል ሰይፈ
እየሩሳሌም ስማቸው ከበደ
መቅደላዊ ስማቸው ከበደ
ኤልሻዳይ ስማቸው ከበደ
ኢቫና ስማቸው ከበደ
አያልነሽ ይመር ጌታሁን
ሠለሞን ከበደ ካሳ
ምንትዋብ ከበደ ካሳ
ዳንኤል ደባሽ ሀገሩ
ናኑ ደባሽ ሀገሩ
ሰላማዊት ደባሽ ሀገሩ
ሣራ ደባሽ ሀገሩ
ኤፍሬም ነጋ ገ/እግዚአብሄር
ሄኖክ ነጋ ገ/እግዚአብሔር
ይትባረክ ነጋ ገ/እግዚአባሄር
ሠላም ነጋ ገ/እግዚአብሔር
ራሄል ነጋ ገ/እግዚአብሄር
ዮርዳኖስ ደሣለኝ ገ/እግዚአብሄር
ቅድስት ድጉማ ዋቅጅራ
አናኒያ ብርሃኔ እጅጉ
ተዋበች ወርቁ ወልፃዲቅ
ብሩክ ከበደ ታደሰ
ፍቅረማርያም ከበደ ታደሰ
ክብነሽ ከበደ ታደሰ
ዳኝነት ከበደ ታደሰ
ትዕግስት ከበደ ታደሰ
ሙሉነህ ከበደ ታደሰ
ትዕዛዙ ከበደ ታደሰ
ቴዎድሮስ ማዕረግ አዱኛ
አይንአዲስ በረከት ኃ/ጊዮርጊስ
ወይንሸት ወርቁ አንጋሶ
መብራቱ እጅጉ አበራ
የማነ ብርሃን እጅጉ አበራ
መሀሪ እጅጉ አበራ
ዮሐንስ እጅጉ አበራ
ለምለም እጅጉ አበራ
ሠናይት እጅጉ አበራ
ካሰች አምደመስቀል መገርሳ
ዮናታ ማርክነህ አለማየሁ
ኤልሻዳይ ማርክነህ አለማየሁ
ባልጊቴ አለማየሁ ወዳቦ
ባፋነ አለማየሁ ወዳቦ
አየለ አለማየሁ ወዳቦ
ብርሃኑ ዓለማየሁ ወዳቦ
አበራ አለማየሁ ወዳቦ
እጀትግስት ዓለማየሁ ወዳቦ
ሚካኤል አምደመስቀል መገርሳ
ዳኛቸው አምደመስቀል መገርሳ
ተረፈ አምደመስቀል መገርሳ
ተክሉ አምደመስቀል መገርሳ
ደርባቸው አምደመስቀል መገርሳ
መቅደስ አምደመስቀል መገርሳ
ትዝታ አምደመስቀል መገርሳ
ሙሉጸጋ አምደመስቀል መገርሳ
ውቢት ኃይለገብርኤል አስፋው
ያዕቆብ ደጉ ሆቢቾ
ዮናታል ደጉ ሆቢቾ
ዳግማዊ ደጉ ሆቢቾ
ኡፋይሴ ሆቢቾ አልቤ
ዲቃም ቤቢሶ አልቤ
ካሳሁን ኃይለገብርኤል አስፋው
አምሃ ኃይለገብርኤል አስፋው
ዝናሽ ኃይለገብርኤል አስፋው
ምሳዬ ኃይለገብርኤል አስፋው
አበባ ኃይለገብርኤል አስፋው
ፍሬህይወት ጌታቸው ሀብቴ
ጌታቸው ምስጋና ተፈሪ
ዮሴፍ ጌታቸው ምስጋና
ዮናታን ጌታቸው ምስጋና
ጌታቸው ሀብቴ ተክለሃይማኖት
አብረኸት ገብረመድህን ጣሰው
አበባው ጌታቸው ሀብቴ
ገስጥ ጌታቸው ሀብቴ
ደሳለኝ ጌታቸው ሀብቴ
ቤተልሄም ጌታቸው ሃብቴ
ዜና ጌታቸው ሀብቴ
ሳህሌ ገላው ፈንቴ
ላይኩን ውብየ ተሰማ
አበባው ላይኩን ውብየ
በትረወርቅ ላይኩን ውብየ
ዳዊት ላይኩን ውብየ
አብርሃም ለይኩን ውብየ
ህሉፍ አብርሃ ሐጎስ
አስመለሻ አብርሃ ሐጎስ
ስዬ አብርሃ ሐጎስ
አሰፋ አብርሃ ሐጎስ
ወ/ስላልሴ አብርሃ ሐጎስ
ትምኒት አብርሃ ሐጎስ
ፀሐይነሽ ገ/ሚካኤል ገብሩ
ንግስቲ ሳመሶነ ብሩ
እጅግጋየሁ ሳምሶን ብሩ
ኢትዮጵያ ሳምሶን ብሩ
ያለም መብራት ሳምሶን ብሩ
ቢተወደድ ሳምሶን ብሩ
ሚዛን ሳምሶን ብሩ
በእግዚአብሔር አለበል ኃይሉ
ኤልሳ ታደለ ኃይሉ
ናአምን በእግዚአብሔር አለበል
ቅዱስ በእግዚአብሄር አለበል
በረኽት በእግዚአብሄር አለበል
አለበል ኃይሉ አዱኛ
እቴነሽ ብሩክ ደስታ
ዘላለም አለበል ኃይሉ
ነፃነት አለበል ኃይሉ
የሰውዘር አለበል ኃይሉ
በሁሉም አለበል ኃይሉ
ሰላም አለበል ኃይሉ
ዮናስ ታደለ ኃይሉ
ሚካኤል ታዳለ ኃይሉ
ዮሴፍ አዳዩ ገብሩ
ሃና በርሄ ሀጎስ
ግሎሪ ዮሴፍ አዳዩ
ሊዮ ዮሴፍ አዳዩ
አዳዩ ገብሩ ዲኒ
አብርሃ አዳዩ ገብሩ
ራህዋ አዳዩ ገብሩ
ብርክቲ አዳዩ ገብሩ
ኢንዲሪያስ አዳዩ ገብሩ
ፋና አዳዩ ገብሩ
ታበቱ አዳዩ ገብሩ
ስላስ አውዓለ ሐጎስ
ኃ/ስላሰ በርሄ ሀጎስ
ተስፋይ በርሄ ሀጎስ
ብሩር በርሄ ሀጎስ
ዘቢብ በርሄ ሀጎስ
ጌታነህ ግደይ ንርኤ
ኤደን ብርሃነ ገ/ህይወት
አበባ ግደይ ንርኤ
ዙፋን ግደይ ንርኤ
ደስታ ግደይ ንርኤ
ዮሐንስ ግደይ ንርኤ
መንግስቱ ግደይ ንርኤ
ሀብቶም ግደይ ንርኤ
ቢኒያም ብርሃነ ገ/ህይወት
ኤልሻዳይ ብርሃነ ገ/ሕይወት
ብርክታዊት ብርሃን ገ/ህይወት
ገ/መድህን ወ/ጊዮርጊስ ወ/ሚካኤል
ገ/ህይወት ወ/ጊዮርጊስ ወ/ሚካኤል
ኪዳን ወ/ጊዮርጊስ ወ/ሚካኤል
ሱራፌል ወ/ጊዮርጊስ ወ/ሚካኤል
ብርያ ወ/ጊዮርጊስ ወ/ሚካኤል
እግዜሄሩ ወ/ጊዮርጌስ ወ/ሚካኤል
ግደይ ተስፋ ገ/ስላሴ
ስላስ ተስፋይ ገ/ስላሴ
ለተመስቀል ተስፋይ ገ/ስላሴ
ማህተመሥላሴ ጥሩነህ በርታ
ማሞ በርታ ባቦ
ታደሰ በርታ ባቦ
ዳዊት በርታ ባቦ
ብሩክ በርታ ባቦ
አበበች በርታ ባቦ
አመለወርቅ በርታ ባቦ
እመቤት በርታ ባቦ
ፍቅርተ በርታ ባቦ
ይልማ ፈንታ ቻይ
አንጋች ፈንታ ቻይ
ሸዋዬ ፈንታ ቻይ
ፈጠነ ታገለ አወቀ
ቻለ ታገለ አወቀ
እማዋ ታገለ አወቀ
አልጋነሽ ታጋለ አወቀ
እመቤት ታጋለ አወቀ
ዳዊት አሰፋ ዘውዱ
ትዕግስት አሰፋ ዘውዱ
ጥሩወርቅ አሰፋ ዘውዱ
ተወዳጅ አሰፋ ዘውዱ
መልካም አሰፋ ዘውዱ
ማህሌት አሰፋ ዘውዱ
ዝናሽ ብርሃኑ በሻህ
ነፃነት ብርሃኑ በሻህ
ፍሬህይወት ብርሃኑ በሻህ
አብዮት ብርሃኑ በሻህ
ግልነሽ ብርሃኑ በሻህ
ሰለሞን ብርሃኑ በሻህ
አዲስ ብርሃኑ በሻህ
ካህሳይ ጉላል አለመ
ዘውዲቱ ለምለም ገ/ማርያም
ብስራት ገ/መድህን ተስፋይ
ግርማይ ብስራት ገ/መድህን
ዮሀንስ ብስራት ገ/መድህን
አበባ ብስራት ገ/መድህን
ለተመስቀል ብስራት ገ/መድህን
ሚዛን ብስራት ገ/መድህን
አክበረት ብስራት ገ/መድህን
ገ/መድህን ሀጎስ ንጉሴ
ጌቱ ገ/መድህን ሀጎስ
ሳራ ገ/መድህን ሃጎስ
ፍፁም ገ/መድህን አብርሃ
ነፃነት ብርሃኑ በሻህ
አለም ስንሻው አማረ
ሐጎስ ፍፁም ገ/መድህን
ኃይሌ ፍፁም ገ/መድህን
ኤርሚያስ ፍፁም ገ/መድህን
ደሊና ፍፁም ገ/መድህን
ገነት ገ/መድህን ሀጎስ
ኮነ ምህረቱ እሸቱ
መንበረ ታምራት በየነ
ፍስሐ ኮነ ምህረቱ
ፍረህይወት ኮነ ምህረቱ
መስከረም ኮነ ምህረቱ
ቅድስት ኮነ ምህረቱ
ዘይሰድ ኢሳ አወል
ተስፋዬ ወልዱ ፍስሃ
ሰብለወንጌል ዘውዴ ዋለ
ዳንኤል ዘውዴ ዋለ
ሙሉቀን ዘውዴ ዋለ
ብርሃኑ ዘውዴ ዋለ
ጌትነት ዘውዴ ዋለ
ታምራት ዘውዴ ዋለ
አምባው ሰገድ አብርሃ
ብርነሽ ሐጎስ ካህሳይ
ህሊና አምባው ሰገድ
ብሩክ አምባው ሰገድ
ሜሮን ገ/ስላሴ ገብሩ
ሳባ ኪሮስ ወ/ገብርኤል
አፀደ ገ/ስላሴ ገብሩ
አብርሃ ገ/ስላሴ ገብሩ
ያሬድ ሰገድ አብርሃ
ክብሮም ሰገድ አብርሃ
ፀዳለ ሰገድ አብርሃ
ፅጌ ሰገድ አብርሃ
ፀሐይነሽ ሰገድ አብርሃ
ተክለአብ ዘርአብሩክ ዘማርያም
ፅጌረዳ ደርበው አዳነ
ዘርአብሩክ ዘማርያም ረዳ
ሂሩት ፀጋዬ ገ/መድህን
አቤል ተክለአብ ዘርአብሩክ
ምህረትአብ ዘርአብሩክ ዘማሪያም
ሠላማዊት ዘርአብሩክ ዘማሪያም
ፀጋዘአብ ዘርአብሩክ ዘማሪያም
ሣምራዊት ዘርአብሩክ ዘማሪያም
ዳንኤል ደርበው አዳነ
ሠላዊት ደርበው አዳነ
ሄሳን ደርበው አዳነ
ኤደን ደርበው አዳነ
ጌታሁን ቱጂ ደበላ
ምኞት ብርሃኑ አበራ
ሮዳስ ጌታሁን ቱጂ
አዴራት ጌታሁን ቱጂ
ሲሳይ ቱጂ ደበላ
እመቤት ቱጂ ደበላ
ጋሻው ብርሃኑ አበራ
አዲሱ ብርሃኑ አበራ
ሠላም ብርሃኑ አበራ
ክብረወሰን ብርሃኑ አበራ
ዘለቀ ልየው ካሳ
ግንቻየው አድሮ ኃይሉ
ዮሐንስ ዘለቀ ልየው
ሊዲያ ዘለቀ ልየው
ጥሩአለም አድሮ ኃይሉ
ዮሴፍ አድሮ ኃይሉ
ያዴሳ ሚዴቅሳ ዲባባ
ተናኜ እሸቴ አዳፍሬ
ሠላማዊት ያዴሳ ሚዴቅሳ
ገመቺሳ ያዴሳ ሚዴቅሳ
ብልሴ ያዴሳ ሚዴቅሳ
መኮንን ሚዴቅሳ ዲባባ
በጂጌ ሜዴቅሳ ዲባባ
ሽታዬ ሚዲቅሳ ዲባባ
ፅጌ ሚዴቅሳ ዲባባ
ልኪቱ ሞሲሳ ቦኮ
ከበደ ደጀኔ ገለታ
ፍስሐ ደጀኔ ገለታ
የሻነው ደጀኔ ገለታ
ዘላለም ደጀኔ ገለታ
ትዕግስት ደጀኔ ገለታ
መታሰቢያ ደጀኔ ገለታ
ሠናይት ደጀኔ ገለታ
መላኩ ግርማ ገብሬ
እህተ ቱኒ ኦርጋጋ
ብርሃኑ ግርማ ገብሬ
ጌትነት ግርማ ገብሬ
አብርሃም ግርማ ገብሬ
ዳዊት መኮንን ተመስገን
እሴታ ባረጋ ሽራጋ
አሚን ዳዊት መኮንን
ዘሪሁን ዳዊት መኮንን
ዜና መኮንን ተመስገን
ማርታ መኮንን ተመስገን
መኮንን ተመስገን የሽታ
ፍሬሕይወት ማሞ አና
መቅደስ ባረጋ ሽራጋ
ብርሃኑ ባረጋ ሽረጋ
ቅጣው ባረጋ ሽራጋ
ባረጋ ሽራጋ ሽራጋ
አስፋው ስዩም ታፈረ
ማርታ የማነህ ተስፈሚካኤል
መስፍን ስዩም ታፈረ
መንገሻ ስዩም ታፈረ
አንባቸው ስዩም ታፈረ
ሂሩት ስዩም ታፈረ
ሠላማዊት ግርማ ፈለቀ
በፀሎት አበበልኝ ተስፋዬ
ኪሮስ ገ/መድህን ገ/ተክለ
ትዕግስት ተስፋዬ ፊታሞ
ሊዲያ ተስፋዬ ፊታሞ
ሐዲያወርቅ ተስፋዬ ፊታሞ
ታሪኩ አበበ ፊታሞ
ፍስሃ አበበ ፊታሞ
ማርክስ አበበ ፊታሞ
ምንአለ አበበ ፊታሞ
ዘይነባ እሸቱ ኃይሌ
ኑርሃን ጌታቸው አሰፋ
ሐይመን ጌታቸው አሰፋ
ሰሚሩ ጌታቸው አሰፋ
ኢምራን ጌታቸው አሰፋ
የንጉስነሽ አሰፋ ሀምዛ
መንገሻ አሰፋ ሃምዛ
መሰለ አሰፋ ሃምዛ
ልዑልሰገድ አሰፋ ሀምዛ
መሐመድ አሰፋ ሀምዛ
ናስር እሸቱ ሃይሌ
ዛህር እሸቱ ሃይሌ
መሐመድ እሸቱ ሀይሌ
ራቢያ እሸቱ ሃይሌ
ምፅላል ሃይሉ አለማየሁ
ጌጤ ማቲዮስ ገ/ኪዳን
ትዕግስት በላቸው በየነ
ሱራፌል በላቸው በየነ
ሰላማዊት በላቸው በየነ
አበባየሁ ዘበነ ተኮላ
ማሚቱ በየነ ገ/ዮሐንስ
አዳነ ተሰማ በረሳ
ታሪኩ ተሰማ በረሳ
ሲሳይ ተሰማ በረሳ
ተፈሪ ተሰማ በረሳ
ዜና ተሰማ በረሳ
ሙሉጌታ ተሰማ በረሳ
እመቤት ተሰማ በረሳ
ጠጅነሽ ጎሳዬ በረሳ
አንለይ አሳምነው ተሰማ
ራሄል ገበደ ኃ/ማርያም
ናርዶስ አንለይ አሳምነው
ፍፁም አሳምነው ተሰማ
ማናዬ አሳምነው ተሰማ
ይርጋለም አሳምነው ተሰማ
ፍፁም ከበደ ኃ/ማርያም
በኃይሉ ከበደ ኃ/ማርያም
ሱራፌል ከበደ ኃ/ማርያም
ቢኒያም ከበደ ኃ/ማርያም
መስፍን ከበደ ኃ/ማርያም
እመቤት ከበደ ኃ/ማርያም
መሰረት መንግስቱ በየነ
ሠላማዊት ማሩ ፍቅሩ
ፍቅርተ ማሩ ፍቅሩ
ስንታየሁ ወይም አሰለፈች ማሩ ወርዶፋ
በቀለች ማሩ ወርዶፋ
ጥሩወርቅ መንግስቴ በየነ
ገ/መድህን ገ/የሱስ ስብሃት
ትርሃስ ገ/መድህን ገ/የሱስ
ንብረት ገ/መድህን ገ/የሱስ
ማሞ ኪሮስ በዛብህ
ራሄል አስረስ መኮንን
አዶኒያስ ማሞ ኪሮስ
ብሩክ ማሞ ኪሮስ
ዳግም ማሞ ኪሮስ
ኢዮስያስ ማሞ ኪሮስ
ናሆም ማሞ ኪሮስ
ደሳዊ ማሞ ኪሮስ
ኪሮስ ገ/ህይወት በርሄ
አለም ኪሮስ በዛብህ
ፅጌ ኪሮስ በዛብህ
ፋና ኪሮስ በዛብህ
አፀደ ኪሮስ በዛብህ
አብይ አስረስ መኮንን
ቤተልሄም አስረስ መኮንን
ሂሩት አስረስ መኮንን
ፀደይ አስረስ መኮንን
ሸዋዬ መስፍን አበራ
ኤልዳና ስንሻው አለምነህ
አርሴማ ስንሻው አለምነህ
ምስጋና ይሳቅ ገድባ
በረከት ይሳቅ ገድባ
የመከረ መኮንን ተሰማ
ማራማዊት ዳዊት ኢትዮጵያ
መቅደላዊት ዳዊት ኢትዮጵያ
ቤተል ዳዊት ኢትዮጵያ
ወለላ ተስፋዬ ብሩ
ተፈሪ ኢትዮጵያ መኮንን
ፍሪው ኢትዮጵያ መኮንን
ግሩም ኢትዮጵያ መኮንን
ትዕግስት ኢትዮጵያ መኮንን
ውቢቱ ኢትዮጵያ መኮንን
ለምለም ኢትዮጵያ መኮንን
ፀሐይነሽ መንግስቱ አዳል
መቅደስ መኮንን ተሰማ
እሸቱ ግረፍ አስታክል
ብስኩት ደመቀ ታከለ
ማየት እሸቱ ግረፍ
ቤተል እሸቱ ግረፍ
ኢዮስያስ እሸቱ ግረፍ
ታደሰ ደመቀ ታከለ
በኃይሉ ደመቀ ታከለ
ብርሃኑ ደመቀ ታከለ
ልፍነሽ ገለታ ዳዲ
እቴነሽ ግረፍ አስታክል
በላይነሽ ግረፍ አስታክል
ዘውዱ ግደይ ካህሲ
በረከት ተመስገን ስዩም
ሚሚ ተመስገን ስዩም
ካህሳይ ጉልላት አለመ
ሰመረ ግደይ ካህሲ
ኢሊኑ ግደይ ካህሲ
ምህረት ገ/መድህን ገ/የስ
ትርሃስ ገ/መድህን ገ/የስ
ሀብቶም ገ/መድህን ገ/የስ
ኬኬ ኃ/የተ/የግ/ማ
ኢንተር ኮንቲነንታል ሆቴል
አዲስ የልብ ህክምና ክሊኒክ
ምፍአም ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
ነፃ ትራንስፖርት ኃ/የተ/የግ/ማህበር
ዎው ትራንዚት ኃ/የተ/የግ/ማህበር
ኤምዲ ትራንዚት ኃ/የተ/የግ/ማህበር
ዲ ኤች ሲሚክስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር

Forbes magazine discuss Egypt's military option with Ethiopia.


Ethiopia’s initiation of a dam project on the Blue Nile has quickly drawn the ire of Egypt, which is critically dependent on it as a source of much of the country’s freshwater needs. As Egyptian Foreign Minister Mohamed Kamel Amr said June 9 following Ethiopia’s refusal to halt construction of the dam and ahead of his trip to Addis Ababa to discuss the project, Egypt will not give up a “single drop of water from the Nile.” ”No Nile, no Egypt,” he said.
Egypt's Foreign Minister, Mohammed Kamel Amr a...


While Egypt has struggled to attract diplomatic intervention on its behalf to thwart Ethiopia’s dam construction, tensions have reached the point where Egypt has suggested the use of force to keep the dam from potentially lowering the Nile’s water levels downstream to unacceptable levels. There will be serious international pressure to keep the dispute over the dam in the realm of diplomacy, but there are also fairly significant constraints on the physical possibility of an Egyptian military solution.

It varies depending on the dimensions of the dam, but dams can be and usually are very tough targets to destroy. In World War II the British proved that it could be done despite considerable difficulties and were the first to seriously develop the art of dam busting. The British used delayed-action bouncing bombs from Lancaster bombers, but fortunately for the Egyptians, advancements in weapons technology would enable them to target the Ethiopian dam in a less risky way. The best way for Egypt to knock out a standing dam is to use retarded and delayed-action bombs deployed from very low altitudes, or even better, delayed-action joint direct attack munitions deployed at medium altitude. The difficulty is that the bomb needs to be deployed at the very base of the dam, underwater, where the concussive effect and pressure wave is greatly amplified. Preferably more than one bomb would be deployed in this manner, and the force would be sufficient to breach the dam.

To avoid the hassle of hitting a standing dam and creating major flooding downstream in Sudan and even potentially Egypt, Cairo would probably prefer to hit it while it is under construction. But it also has to be careful not to hit the dam too early, because then Ethiopia may not be fully deterred from restarting the project.

Distance is a major obstacle for the Egyptian military option. Ethiopia is simply too far from Egypt, and since Egypt has not invested in any sort of aerial refueling capability, it is beyond the combat radius of all Egyptian aircraft staging from Egyptian airfields. The only consolation for Egypt is that the dam is very close to the Sudanese border. Access to Sudanese airfields would place some of Egypt’s air force within range. However, operating from Sudanese territory could be politically complicated and would have international repercussions for Sudan along with Egypt. Sudan’s proximity to Ethiopia would also leave it vulnerable to direct military retaliation.

Another option is the insertion of special operations forces into Sudan. From there, the forces could move across the border and either harass the construction of the dam or attempt to sabotage the structure under the guise of militants. This would allow Khartoum to realistically pledge that it had no idea there were “militants” there. The harassment tactic by special operations forces or militants would likely only delay the project, not arrest construction.

Special operations forces teams would face their own series of obstacles in trying to destroy the dam. Dams are critical infrastructure and routinely protected relatively well in most countries by dedicated military units. Ethiopia would be no exception, especially with all the contention already surrounding the project. So Egyptian special operations forces would need luck and skill to gain access to the dam successfully. There is also the problem that a small team of ground forces, no matter how elite, would likely be physically unable to carry enough ordnance to critically damage or destroy the dam.

Egypt does have military options, but distance will heavily constrain its ability to project the full force of its military. Any option Cairo chooses to exercise will be risky at best and will also come with severe international consequences.

Photo: Egyptian Navy UDT (Under Water Demolition Team)


Thursday, June 13, 2013

Kenya: Ethiopian Betty's "Sex Act" On Big Brother Africa Continues to Cause Backlash.

Capital FM (Nairobi)

Sierra Leon's Bolt and Ethiopia's Betty became the second couple to engage in a "sex act" in the history of Big Brother Africa, since BBA Housemates Keagan and Talia's romping during The Stargame.

Hailing from Ethiopia, one of the oldest Christian communities in the world and where the majority of the population are Orthodox Christians; Betty, 26, a translator and teacher from Addis Ababa has definitely ruffled some conservative feathers.

Social media and bloggers were set afire, including prominent radio presenters in Betty's home country, Ethiopia.

Facebook pages like "Betty Didn't Represent Ethiopia on Big Brother Africa" have sprouted, condemning Betty's very-open "hook up" on live television.

Fans from the Ethiopian disaspora have also shown mixed support with some feeling ashamed and worried about their reputations as "loose" people. Some comments even go as far as comparing Betty to a prostitute.

Many Ethiopians online have voiced their varying levels of disapproval, citing that Betty was representing Ethiopia on Big Brother Africa, and should have been more considerate to her culture.

Betty supporters continue to defend her sex act.

In Betty's latest Diary (June 11/Day 16), she revealed that if Bolt were ever to be evicted, she would have to go on: "People nominated should be proud because they obviously are a threat. Bolt being nominated; I would be sad if he is evicted but its a game so I'll still have to go on... Loyalty is very important so I'm trying my best to be loyal. Apart from Bolt, I'm loyal to everyone and the game."

Wednesday, June 12, 2013

የአፍሪካ ህብረት የአባይ ጉዳይ በቅኝ አገዛዝ ዘመን በተደረሱ ስምምነቶች ሊዳኝ አይገባም አለ

የአፍሪካ ህብረት ሰሞኑን በአባይ ወንዝ አጠቃቀም ላይ በኢትዮጵያና ግብፅ መካከል በተፈጠረው አለመግባባት ላይ መግለጫውን አውጥቷል ።

የህብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር ዶክተር ዲላሚኒ ዙማ በመግለጫቸው እንዳሉትም ፥ የሁለቱ አገራት አለመግባባት ሊፈታ የሚችለው በድርድር ብቻ ነው ።

ግብፅ በቀኝ አገዛዝ ዘመን በተፈረሙና የአባይን ዉሃ 87 በመቶ እንድትጠቀም የሚያስችሏት ሁለት ስምምነቶች አሁንም ተጠብቀው እንዲፈፀሙ ትፈልጋለች ፡፡

ነገር ግን ከሶስት ዓመታት በፊት ኢትዮጵያን ጨምሮ በርከት የሚሉ የተፋሰሱ አገራት የወንዙን አጠቃቀም አስመልክቶ በኡጋንዳ ኢንቴቤ አዲስ ስምምነት ተፈራርመዋል ፡፡

የህብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር ኒኮሳዛና ዲላሚኒ ዙማ ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ላይ ፥ በአባይ ወንዝ ላይ ያለው አለመግባባት አሁን ባለው ሁኔታ እንጂ በቅኝ አገዛዝ ወቅት በተደረሱ ስምምነቶች ሊዳኝ አይገባም ብለዋል።

ሁለቱ አገራት ወደ ንግግር እንዲመጡ ያሳሰቡት ሊቀመንበሯ ፥ ድርድሮች የጋራ ተጠቃሚነትን መሰረት ሊያደርጉ እንደሚገባ ነው የጠቆሙት ፤ ሁለቱም አገራት ውሃው እንደሚያስፈልጋቸው በመግለፅ ።አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2005 (ኤፍ.ቢ.ሲ)

የግብፅ መሪዎች ካላበዱ በስተቀር ወደ ጦርነት አይገቡም- ጠ/ሚ ኃይለማርያም

የግብፅ መሪዎች ካላበዱ በስተቀር ወደ ጦርነት አይገቡም- ጠ/ሚ ኃይለማርያም
ኢትዮጵያ የታላቁ የሕዳሴ ግድብን ግንባታ ይፋ ካደረገችበት ግዜ ጀምሮ የጋራ ተጠቃሚነትን የማረጋገጥ አቋም ይዛ ስትንቀሳቀስ መቆየቷን ያስታወሱት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በተግባርም ይህንኑ የሚያንፀባርቅ እርምጃ እየወሰደች መቆየቷን ገልፀዋል፡፡
የግድቡን ግንባታ በተመለከተ በተለይ በኢትዮጵያ፤ ሱዳንና ግብፅ መካከል የመተማመን ስሜት እንዲፈጠር ከሶስቱም ሃገራት ሁለት ሁለት ተወካዮች የተሳተፉበት 10 አባላት ያሉት የባለሙያዎች ቡድን ተቋቁሞ ጥናት እንዲካሄድ ማድረጓንም አስታውሰዋል፡፡
የጥናቱ ውጤትም ግድቡ ሶስቱንም ሃገራት ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑን ያረጋገጠ ነው ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ከኢ.ሬ.ቴ.ድ ጋር ባደረጉት ቆይታ፡፡
የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ የፀረ ድህነት ትግላችን አካል በመሆኑ ማንም ሊያሰቆመው አይችልምም ብለዋል፡፡
“የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የድህነት ትግላችንን የሚደግፍ ፕሮጀክት ነው፡፡ ይህ ፕሮጀክት የኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት በመሆኑ የሚያሰቆመው አንዳችም ነገር አይኖርም፡፡”
የግብፅ መሪዎች የግድቡን ግንባታ ለማስቆም ማናቸውንም አማራጭ እንጠቀማለን ማለታቸው የውስጥ ችግራቸውን የትኩረት አቅጣጫ ወደሌላ ለማዞር ያለመ ነው ብለውታል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፡፡ በመሆኑም ግብፅ የታላቁን የሕዳሴ ግድብ በተመለከተ የያዘቸውን ተገቢ ያልሆነ አቋም መልሳ እንድታጤነው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አሳስበዋል፡፡
“በውስጥ ጉዳያቸው የተወጠሩ የግብፅ መሪዎች በመሆናቸው አጀንዳ ለማሰቀየር የአባይን ጉዳይ በከፍተኛ ደረጃ ማጋጋል መፍትሄ አድርገው የወሰዱ ነው የሚመለስለኝ፡፡”
የግብፅ መሪዎች ካላበዱ በስተቀር ወደጦርነት ይገባሉ የሚል ግምት የለኝም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ይህን የማይጠቅም አቋም ወደጎን ትተው ለጋራ ተጠቃሚነት ተባብረው እንዲሰሩ መክረዋል፡፡
“ወደድርድርና ወደ ጋራ መድረክ መምጣት ነው የሚጠቅመው ብለን እናምናለን፡፡ የአባይ ጉዳይ የውስጥ ችግራቸውን ማቃለያ አድርገው መውሰድና መቀበል ተገቢ ነው ብለን አናምንም፡፡”
የሱዳን ህዝብና መንግስት ከመጀመሪያው ጀምር የሕዳሴ ግድቡን ግንባታ ሲደግፉ መቆየታቸውን ያስታወሱት  አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በፅ/ቤታቸው ተቀብለው ያነጋገሯቸው የሃገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ይህንኑ ዳግም እንዳረጋገጡላቸው አብራርተዋል፡፡
“ሱዳኖች ይህ ግድብ መሰራቱ ሁላችንንም ይጠቅማል የሚል ቋሚና ፅኑ አቋም ነው ያላቸው፡፡ ሚኒስትሩም ይህንኑ ነው የገለፁልኝ፡፡ የጀመርነውን ሁሉ በጋራ ለማስቀጠልና ግድቡ ለሁላችን ይጠቅማል የሚል አቋማቸውን በፅኑ ሁኔታ እየገለፁ ነው ያሉት:: በዚህ አጋጣሚ የሱዳን ህዝብና መንግስትን በከፍተኛ ደረጃ አመሰግናለሁ፡፡”
ኢትዮጵያ ወደፊትም ለጋራ ተጠቃሚነት ትኩረት ሰጥቶ መስራት ፅኑ አቋሟ መሆኑንም ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አረጋግጠዋል፡፡
ሪፖርተር ሳሙዔል ከበደ

ቅኔው ህዝብ እና ደንባራ መሪዎቻችን



 
በመሀመድ ሀሰን

አፍ ተለጉሞ ሀገራዊ ዝምታ በነገሰበት፣የኑሮ ውጣ ውረድ በህዝቡ ጫንቃ ላይ በተጠመደበት፣ እንቅስቃሴዎች ሁሉ በቁጥጥር ስር በዋለበት፣ ፍርሀት ዘውዱን የደፋ በመሰለበት፣ መፈናቀሉ በበረታበት፣ የስደት እልቂት ተመራጭ በሆነበት፣ በየሰበቡ መንገዶች ሁሉ ወደ ቃሊቲ በሚወስዱበት፣ ፕሬስ በሌለበት፣ ፖለቲከኞች በተዳከሙበት፣ ከመንግስት ጣልቃ ገብነት ነፃ የሆነ እድር፣ ሀይማኖት፣ እቁብ፣ ንግድ፣ ፍ/ቤት፣ ት/ቤት….. በሌለበት፤ ህገመንግስታዊ መብቶች በተነፈጉበት፣…. ወቅት ቅኔ የሆነው ህዝብ ሚስጥር የሆነው ማንነቱን ባለፈው እሁድ ግንቦት 25 ቀን2005ዓ.ም ድምፁን ከፍ አድርጎ አሰምቷል፡፡ ይህን ህዝብ ቶሎ ማኮሰስም ሆነ ቸኩሎ ማወደስ አስቸጋሪ መሆኑን በተደጋጋሚ ማስተዋል ችለናል፡፡ ከ9 ወር በፊት የአውራው ፓርቲ ጠ/ሚንስትር ለነበሩት አቶ መለስ ያለቀሰው ህዝብ ነው ባለፈው እሁድ ‹‹ሆሆ..!!›› ብሎ ወጥቶ የስርዓታቸውን አስከፊነት የገለፀው፡፡ ለዚህ ነው አንዳንድ ሰዎች ገና መጠናትና መመርመር፣ ያለበት ቅኔ ህዝብ ሲሉ መደመጥ የጀመሩት፡፡
የኢትዮጵያ ህዝብ ቅኔነት ደግሞ ይበልጥ ሲያስበረግጋቸው የተስተዋለው ባለስልጣናቱን ነው፡፡ቅኔነቱን ለመፍጠር የነሱ አስተዋፅኦ ምን እንደነበር ከመመርመር ይልቅ ሲደነብሩ ተስተውሏል፡፡ በደንባራ መሪዎቻችን ላይ የነበረው ቃጭልም ወዲያው ነበር ቂል-ቂል የተሰማነው፡፡ መደንበራቸው ከፍተኛ ከመሆኑ የተነሳም ቆም ብሎ ከማሰብ ይልቅ፣ ከበርካታ መብቶቹ ውስት አንዷን ብቻ መዞ የተጠቀመው ህዝብ ላይ እንደደነበሩ መረማመድን መርጠጠዋል፡፡
ባለፈው ግንቦት 25 ቀን 2005 ዓ.ም ተጠራውን ሰልፍ አስመልክቶ፡ ሰልፉ ከተፈቀፈቀደ ቦሃላም ሆነ ከመፈቀዱ በፊት በርካታ ትችቶች ሰምተናል፤ ሙግቶች አስተውለናል፡፡ ከሁሉም በላይ ግን የኔን ትኩረት ሰቅዞ የያዘው ሰልፉን ከጠራው ሰማያዊ ፓርቲ ጋር የተያያዘው ጉዳይ ነው፡፡ ሰልፉ ከመካሄዱ ቀደም ብሎና ሰልፉ ከተካሄደ በኋላ ፓርቲው ለከፍተኛ ሀሜት ተጋልጧል፡፡ ሰልፉን እያስፈቀዱ በነበረበት ወቅት እነዚህ ሰዎች የማይመስል ነገር ለምን ይሞክራሉ ሚል አስተያየት ነበር የበረከተው፡፡ ሲፈቀድላቸው ደግሞ ማን አደባባይ ሊወጣላቸው ነው … ያለ አንዳች ምስጢርማ ይህ ሰልፍ አልተፈቀደላቸውም…. የሚለውን ጥርጣሬ የተጫነው አስተያየት አስከተልን፡፡ የሰልፉን ስኬታማነት ተከትሎ ደግሞ ጥቂት የማይባሉ ቀዳማዊ ጠርጣሪዎች ሙቀቱን ለመጋራት ሲራኮቱ፣ የተቀሩት ደግሞ ለቀደመው ሀሜታቸው ማጠናከሪያ በመፈለግና አዳዲስ ተለጣፊ ታርጋዎችን ማዘጋጀታቸውን ቀጠሉ፡፡

እነዚህ ከላይ ያነሳኋቸው ሰሞነኛ ነጥቦች ተራና የአንድ ሰሞን ጫጫታ መስለው ቢታዩም ረጋ ብሎ ለመረመራቸው ግን፣ ለዘመናት ተጠናውተውን የቆዩትን የፖለቲካ ባህላችንን ወለል አድርገው የማሳየት አቅም አላቸው፡፡ በሽኩቻ አዙሪት የጦዘው፤የሰከረው፤የደቀቀው፤የተንኮታኮተው፤የተመናመነው፣… ፖለቲካችን ማሳያዎች ናቸው፡፡ ከሚነሱት ሀሳቦች ጠቃሚነት ይልቅ ሀሳቡን ያነሳው ግለሰብ ላይ መንጠልጠል፤ፊትለፊት የቀረበልንን ትተን ሌለው ያልተነገረንን መፈለግና በመሰለን መንገድ ነገር መሰንጠቅ ፖለቲካዊ ባህላችን ከሆነ ቆየ፡፡ አዙሪቱ ዛሬም ተጠናክሮና መልኩን ቀይሮ ቀጥሏል፡፡
ግንቦት 25 ቀን 2005 ዓ.ም የተጠራው ሰልፍ በዋነኛነት አራት ነጥቦችን ያነሳ ሲሆን ሌሎች ተያያዥ የመብት ጥያቄዎችም ተካተውበታል፡፡ነጥቦቹም፡-
1.  የህሊና እስረኛ የሆኑት የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትና ጋዜጠኞች ይፈቱ!
2.  ሰዎችን በዘራቸው እየለዩ ከመኖሪያቸው ማፈናቀሉ ይገታ!
3.  መንግስት በሀይማኖት ውስጥ ጣልቃ መግባቱን ያቁም!
4.  በሙሰኞች ላይ እርምጃ ይወሰድ! የሚሉ ናቸው፡፡
አሁን እንደአንድ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ሰከን ብለን ማሰብ ያለብን የተነሱት ነጥቦች ምን ያህል                                                                       አንገብጋቢናቸው፣ ጠቀሜታቸው ምን ያህል ነው፣ አስፈላጊነታቸውስ ወዘተ… የሚሉትን ነጥቦች እንጂ፡ ማን አነሳው የሚለው ከነጥቦቹ ቀድሞ ሊመጣ አይችልም፡፡ በተነሳው ሀሳብ ቅዱስነት ከተስማማን፡ እንኳን አይደለም አንድ የተቃዋሚ ፓርቲ፣ ኢህአዴግና ሰይጣንም ቢያነሱት ክፋት የለውም፡፡
በግለሰቦች ላይ ከተንጠለጠለ ተራ አሉባልታ ይልቅ ሌሎች እውነትነት ያላቸውን ለእውነት የቀረቡ ጥያቄዎች ቢነሱ፣ ትግሉን ከመጉዳት ይልቅ ሊያስቀጥሉ የሚችሉ ጥያቄዎችን መሰንዘር ይቻላል፡፡ የግለሰቦች ሽኩቻና አምልኮ አሁን ሰልፉን ባስተባበረው ሰማያዊ ፓርቲ ውስጥ ላለመንገሱ ዋስትናው ምንድነው?፣ በዕለቱ የተንጸባረቀውን የህዝብ ስሜት የእውነት ተቀብሎ የማስቀጠል አቅምና ችሎታቸው እንዴት ነው?፣ ኮታ ከመሙላት በዘለለ ይህንን ህዝብ ከነትግሉ ይዞ ማቆየት እንዴት ይቻላቸዋል?፣ ህዝቡ ያስተላለፈውን መልዕክት ምን ያህል ተረድተውታል?፣…የሚሉትን ጥያቄዎች ለአብነት ያህል መጠየቅ ይቻላል፡፡
የግንቦት 25ቱ ሰልፍ መንግስት ላይ ከፍተኛ ሽብር ከመፍጠሩ በበለጠ፣ ለተቃዋሚዎችም ጭምር ከፍተኛ መልዕክት እንዳስተላለፈ ይሰማኛል፡፡ሰማያዊ ፓርቲ ሰልፉን በመጥራቱና ህዝቡ እንዲሰባሰብ ላደረገው አስተዋጽዎ የሚገባውን ዋጋ ልንነፍገው አይቻለንም፡፡ ነገርግን ያ ሁሉ ህዝብ ሰማያዊን አውቆት፡ደግፎትና አምኖት ወጣ ማለት አይቻል ይሆናል፡፡ ነገር ግን ህዝቡ የተመቻቸለትን መድረክ ተጠቅሞ፡ ሰማያዊ ፓርቲን ጨምሮ፣ ቤተመንግስት ድረስ የተዘረጋ ቀይ ምንጣፍ እንዲጠብቃቸው ለሚሹ ሌሎች የተቃዋሚ ፓርቲዎችም ጭምር ትልቅ የቤት ስራ ሰጥቷል፤፡ የሚሰማ ከተገኘ፡፡
ሲደናበር የተሰማው የመንግስት ቃጭል
ቀደም ብሎ በአንድ ግለሰብ ሲዘወር የነበረው የኢህአዴግ መንግስት፣ አሁን ላይ ደግሞ የሙት መንፈሱን ጨምሮ፣ በጥቂት ‹‹ሼም›› የለሾች እየተዘወረ ነው፡፡ ታዲያ ይህ ፓርቲና ጥቂት ዘዋሪዎቹ በ 22 ዓመታት ውስጥ እንኳን እንመራዋለን ከሚሉት ህዝብ ጋር መተዋወቅ አልቻሉም፡፡ ፈላጭ ቆራጮቹና ህዝቡ በብዙ ነገር እየተላለፉ ተቸግረዋል፡፡ ባለስልጣናቱ ታገልንለት የሚሉትን የህዝብ ጥያቄ ከመደላድላቸው ቦሃላ ከጫማቸው ስር አውለው ጨፍልቀውታል፡፡ ከህዝቡ ጋር እንደ ህዝብ ስለማይኖሩም በራሳቸው ግዚያዊ ድሎት ውስጥ ሆነው ረግጠው የያዙት ህዝብ መኖሩን ይዘነታል፡፡ ሁሉንም ጠፍጥፎ በመስራት በአምሳላቸው እንደቀረጹት ያስባሉ፡፡
በተቃራኒው ደግሞ ተጨፍልቆ ሸክማቸው የከበደው ህዝብ የስቃይ ህይወት ይገፋል፤ ያቃስታል፣ ያጣጥራል፤ አንዳንድ ግዜ ጫናው እጅግ በጣም ሲበዛና መፈናፈኛ ሲገኝ ደግሞ ከፍ ባለ ድምጽ የስቃዩን መጠን ይገልጻል፡፡ ከመሪዎቹ ጆሮ ደርሶ ከምቾታቸው የሚቀሰቅሳቸውም ይሄው ድምጽ ነው፡፡ መኖሩን የዘነጉት ድምጽ እንዲህ ባለው ግዜ እንደሚያስበረግጋቸው የሚጠበቅ ነው፡፡ ከግንቦት 25ቱ ሰልፍ ጋር በተያያዘ የሆነውና የተፈጠረውም ይሄው ነው፡፡ መደንበራቸውን የነገረን ቃጭላቸውም ከስልት ውጭ ሆኖ በተደጋጋሚ ተሰምቷል፡፡
እንደ ግንቦት 25 ያሉና ሌሎች መሰል የመብት ጥያቄዎችን ያዘሉ ድምጾች በሚሰሙበት ግዜ፣ የገዢው ፓርቲ መለያ ሆነው የሚመጡ ተለምዷዊ ባህሪያት አሉ፡፡ ቀዳሚው ግን በመደንበር የሚሰጠውና እርስ በርሱ የሚጣረሰው ምክንያት አልባው የባለስልጣናቱ መግለጫ እና አቋም ነው፡፡ በተለመደው መገለጫቸው ላይ ግዜ አባክነን ሰፋ አድርገን እንዳንነጋገርበት፣ እነደነሱ የብዙ መገናኛ ብዙሀን ባለቤት አይደለንምና ገጽ ቆጥበን የተወሰኑትን ብቻ ለሀሳብ ማጫሪያነት እናንሳቸው፡፡
ሰልፉ በተካሄደበት ዕለት የነጻነትን መንገድ ጀምሬዋለሁኝ ሊለን ሞክሮ ያልተሳካለት ኢቴቪ፡ የኢኮኖሚ እድገታችንን ከአሸባሪነት መስፋፋት ጋር በማነጻጻጸር እውቀት አጠር አስተያየት የሰጡት አቶ ሽመልስን ቀርጾ አቅርቦልንልን ነበር፤ ፍሬ ሀሳብ አልነበረውም እንጂ፡፡ ከተቀረጸው ውስጥም ‹‹…ሰልፍ አልተከለከለም…መከልከልም አይችልም፡፡…›› አይነት ንግግር አቅርቦልናል፡፡ አቶ ሽመልስ ምናልባት እየነገሩን ያሉት ቀበሌ ስለሚጠራው ሰልፍ ይሆን እንዴ?፣ በሀገሩ ላይ ሆኖ የውጭ ሀገር መሪን ያውም እንደ ግራዚያኒ ያለውን ጨካኝ ወንጀለኛ ለመቃወም ሰልፍ የወጡ ሰዎችን የምታስር ሌላ ሀገር ትኖር ይሆን?፣ ፓርቲያቸው እንደ ታክሲ፡ዳቦ፡…ላሉ ችግሮች እንጂ ለመፍትሄ መሰለፍን የሚቃወም ስለመሆኑ ከእሳቸው ውጪ እማኝ መጥራቱ አይከብድም?... ቀጠሉና ደግሞ እራሳቸው በጠቀለሏቸው መገናኛ ብዙሀን እንኳን ማቆሚያ ለማይኖረው ጥያቄ የሚዳርጋቸውን ምላሽ ሰጡ፡፡
በተቃውሞው ላይ የተነሳው ነጥብ መንግስት እርምት የወሰደበትና እሱን አስታኮ ለማምጣት የታሰበው ፖለቲካዊ ትርፍም እነደማይሳካ በመንገር ግራ አጋቡን፡፡ በእርግጥ እዚህ ጋር በታማኝ ፓርቲያቸው ላይም ሳይቀር ፋውል ሰርተዋል፡፡ ቢያንስ ችግሩ ነበር በሚለው ይስማማሉ፡፡እንደው ለእሳቸው ብቻ በሚመች መንገድ እንኳን ጥያቄ እንሰንዝር ቢባል፣ እርምት የወሰዱባቸው ጉዳዮች የትኞቹ ናቸው? እርምት ተወሰደ እንኳን ብንል፣ ያልተስማሙ ወገኖች አለመስማማታቸውን በህብረት ሆነው መግለጻቸው ምንድነው ክፋቱ? ከሰልፉ ጋር በተያያዘ ሌሎች ምንም ዓይነት ፖለቲካዊ ትርፍ ስላለማግኘታቸው እርግጠኛ ከሆኑ ለም እርሳቸውና ባልደረቦቻቸው የከሰረ ዛቻና ፉከራ መሰንዘር አስፈለጋቸው? የእነርሱ መክሰር ለሌሎ ትረፋማነት አስተዋጽኦ አይኖረው ይሆን?
ሌላው በጣም የገረመኝ ንግግር ደግሞ ‹‹ኃይማኖት በፖለቲካ፡ ፖለቲካ በኃይማኖት ውስጥ ጣልቃ አይገባም …›› የሚለው ነው፡፡ አቶ ሽመልስ ይህንን ዓረፍተ ነገር የነገሩን ትርጉሙ ባልገባን ቋንቋ ካልሆነ በስተቀር፡ በሚገባን አማርኛ ሲነገር የሰማነውና እያየን ያለነው ግን ‹‹ፓርቲያቸው በሃይማኖት ብቻ ሳይሆን በትዳር ላይም ጭምር ጣልቃ ይገባል..›› ሲባል ነው፡፡ ትግራይ ላይ የአረና ፓርቲ አባላት የገጠማቸውን ማስታወሱ ተገቢ ነው፡፡ አለመታደል ሆኖ ግን አንድ አይነት ቋንቋ እያወራን መግባባት አልቻልንም፡፡
ከህግ ጋር በተያያዘ አቶ ሽመልስና ሌላኛው የፓርቲ ወዳጃቸው ያነሷት ነጥብ ለምርጥ ኮሜዲያንነት ሳታሳጫቸው አትቀርም፡፡ ‹‹...በህግ የተያዘን ጉዳይ… ፍርድ ቤት ላይ ጫና ለማሳደር …›› ምናምን  የምትለዋ ማጨናበሪያ በጣም አስቂኝ ናት፡፡ በህግ የተያዘ ጉዳይ ላይ ጣልቃ እየገቡ ፍርድ  የመስጠት ልማድ የማን እንደሆነ ለማወቅ፡ ከጎናቸው ተቀምጦ የነበረውን ልማታዊ ጋዜጠኛ ወደ ኢ.ቴ.ቪ የምስል ክምችት ክፍል ቢልኩት፡ እነርሱ ደግሞ ትንሽ ወደ አራ ኪሎ አጥሩን አለፍ ብለው ቢያማትሩ፡ ያገጠጠውን እውነት ለኛም ሹክ ይሉን ነበር፡፡
ለማንኛውም መሪውና ተመሪው መተያየት አልቻሉም፡፡ህዝቡ ምንም አያመጣም ፤ማንም ወደ ሰልፉ አወጣም፤ በሚል ንቀት ውስጥ ያልጠበቁት ጩሕት አባነናቸው፡፡ ጩሕቱን ከማድመጥ ይልቅ ግን እንደለመዱት ድምጹን የጥቂቶች ሲሉ ፈርጀውታል፡፡ ጥያቄውንም ሊሰሙት የማይፈልጉት በመሆኑ ሁከት የሚል ስያሜ ሰጡት፡፡

ለምን ሙስሊሙን?
ከሁሉም በላይ ግን የባለስልጣናቱን ቃጭል ድምጽ የጨመረውና እኛም እንድንሰማው ያደረገው፡ ከሙስሊሙ ማህበረሰብ ጋር የተያያዘው ጉዳይ ነው፡፡ ከአንድ ዓመት በላይ አስገራሚ በሆነ ሰላማዊ የመብት ጥያቄ ውስጥ የሚገኘው የሙስሊሙ ማህበረሰብ፡ ለባለፈው እሁድ ሰልፍ ከፍተኛ ድምቀት ሰጥቶት ተስተውሏል፡፡ይህ ማለት ግን መሪዎቹ እንደሚሉት ሰልፉ ሙስሊሞች ብቻ የተሳተፉበትና የሙስሊሞች ጥያቄ ብቻ የተነሳበት ነው ብሎ ማለት፡ ከሌላ ያአደባባይ ላይ ቅጥፈት ይጥላል፡፡ በእርግጥ ሰልፉን ከሙስሊሞች ጋር ብቻ አያይዘው ለማውራት መፈለጋቸው በራሱ የሚነግረን እውነታ ይኖራል፡፡ እንደ ጭራቅ፡አደገኛ፡አሸባሪ….እንዲታይ ይፈልጉት የነበረው የሙስሊሙ ማህበረሰብ፡አደባባይ ወጥቶ ከክርስቲያን አጋሮቹ ጋር ያሳየው አንድነት ፍጹም ያልጠበቁትና ያስደነገጣቸው ትእይንት ነበር፡፡ የሙሰስሊሙ ጥያቄ ተገቢነት በሰልፉ ላይ ያለልዩነት ተስተጋብቶ ተቀባይነት አግኝቷል፡፡ አጋርነታቸውን በይፋ አሳይተዋል፡፡  አጅበዋቸውም ስግደት ፈጽመዋል፡፡ ገዢው ፓርቲ ሁሉንም ነገር ከሙስሊሞች ጋር ለማያያዝ መሞከሩ በሌላ በኩል በትግላቸው የወሰዱበትን ብልጫም ጭምር ማሳያ ነው፡፡ የሙስሊሙ ጥያቄ የእያንዳንዱ ሙሰሊም ጥያቄ በመሆኑና የጸና አቋምም ስላላቸው፡ ጥያቄያቸውን ከመመለስ ውጪ ሌላ አማራጭ የለም፡፡ ባለፈው ሳምንት በድረ ገጽ ላይ ያነበብኳት የ‹‹ድምጻችን ይሰማ›› ጽሁፍም፡ አስረግጣ የምትናገረው ይህንኑ እውነታ ነው፡፡‹‹…የሚሊዮኖችን የመብት ጥያቄ በሃይል ለመፍታት ማሰብ የሚታሰብ መንገድ አይደለም፡፡ጥያቄዎችን ኃይማኖታዊ፡ ትግላችንም ሰላማዊ ነው፡፡ ሰላማዊ ትግል ተገቢውን ትኩረትና መፍትሄ መስጠት ከተደጋጋሚ የፖለቲካ ክስረትና ህዝባዊ መቃቃር ያድናል፡፡ ትግላችን መብታችን እስኪከበር ድረስ ሰላዊ ሆኖ ይቀጥላል !ለዚህም አንዳች ጥርጥር የለንም!››ከጽሁፉ የተቀነጨበ፤  

"Ethiopia is not intimidated by Egypt's psychological warfare and won't halt the dam's construction." Dina Mufti


 
 
"Ethiopia is not intimidated by Egypt's psychological warfare and won't halt the dam's construction." Dina Mufti

(Reuters) - Ethiopia dismissed Egyptian talk of military action against a giant dam it is building on the Nile as "psychological warfare", and said on Tuesday it would defend itself and carry on with the work regardless.

Bellicose rhetoric between two of Africa's most populous and fastest-growing nations has raised fears of conflict over water, though both sides are also pursuing diplomatic compromise over what would be the biggest hydro electric plant on the continent.

Responding to a speech on Monday by President Mohamed Mursi, in which he said Egypt did not want "war" but would keep "all options open" to avoid losing any water, Ethiopia's Foreign Ministry spokesman said: "This sort of bragging won't divert our attention."

The spokesman, Dina Mufti, added: "Ethiopia is not intimidated by Egypt's psychological warfare and won't halt the dam's construction, even for seconds."

Egypt's previous military rulers had contingency plans to attack Ethiopian dams that might disrupt the flow of the Nile.

Some politicians were caught on camera last week talking of air strikes or backing Ethiopian rebels after the start of major new work on the project took Cairo by surprise late last month.

Asked if Addis Ababa was looking at measures to defend the Ethiopian Grand Renaissance Dam, Dina said: "No country operates without precautions, let alone Ethiopia, which has a track record of defending its independence from all forces of evil."

Mainly Christian Ethiopia and Muslim Arab Egypt share a long history of suspicion and friction, including over the Nile.

Egypt's foreign minister, who has said he will give up "not a single drop of water", is to visit Addis Ababa. Mursi hoped for a political solution with Ethiopia, a "friendly state", whose demands for economic development he said he understood.

IMPACT

One bone of contention is a technical analysis of the impact of the $4.7-billion dam being built by an Italian firm on the Blue Nile near the border with Sudan, which supports the plan.

Ethiopia says a joint report, still kept under wraps by both governments, supports its assurances it will do "no appreciable harm" to Sudan and Egypt downstream. It has no plan to use water for irrigation and says that once the reservoir is filled, all the river's water will be free to flow through its turbines.

Mursi, however, said Egypt had carried out studies that showed "negative consequences". Less water would flow while the reservoir is filling. Once full, more water may evaporate.

Egypt, whose 84 million people use almost all of the Nile's supply that reaches them to meet their needs, cites colonial-era treaties guaranteeing it the lion's share of the water. Ethiopia and other upstream neighbors say those claims are outdated.

"Ethiopia cannot remain poor," Foreign Minister Tedros Adhanom said in a statement. "It must utilize its resources to lift its people out of poverty."

Despite its lack of means, Ethiopia insists it can fund the project itself without help from international lenders wary of the diplomatic dispute. It has been aided by a $1-billion loan from China to build power transmission lines.

It says the project, on which work to divert the river temporarily began in May, is 21 percent complete. With a target generating capacity of 6,000 megawatts, it is part of a plan to make Ethiopia the biggest electricity exporter in Africa.

Tuesday, June 11, 2013

Egyptian warning over Ethiopia Nile dam





Ethiopian works to divert the Blue Nile in Guba, Ethiopia, 28 May 2013  
Ethiopia recently started diverting the Blue Nile


Egyptian President Mohammed Morsi has said "all options are open" to deal with any threat to his country's water supply posed by an Ethiopian dam.
Mr Morsi said he was not "calling for war", but that he would not allow Egypt's water supply to be endangered.
Egypt was apparently caught by surprise when Ethiopia started diverting the Blue Nile last month, amid works to construct a hydroelectric dam.
The river is a tributary of the Nile, on which Egypt is heavily dependent.
The Great Ethiopian Renaissance Dam is a $4.7bn (£3.1bn) project that Ethiopia says will eventually provide 6,000 megawatts of power.
It says the Blue Nile will be slightly diverted but will then be able to follow its natural course.
"Egypt's water security cannot be violated at all," Mr Morsi said on Monday. "As president of the state, I confirm to you that all options are open."
map
"If Egypt is the Nile's gift, then the Nile is a gift to Egypt,'' he said, quoting popular sayings about the river in an emotive televised speech.
"The lives of the Egyptians are connected around it... as one great people. If it diminishes by one drop then our blood is the alternative."
Analysts say Mr Morsi could be using the issue to distract attention from severe domestic political and economic challenges.
Egypt is particularly dependant on water supply from the Nile, and its growing population has been placing that supply under increasing strain.
Sudan is also reliant on Nile waters.
Egypt cites a colonial era ruling to claim a right to the majority of the Nile's waters for itself and Sudan, but Ethiopia says the ruling is outdated.
Mr Morsi said Egypt had no objection to development projects on Nile basin states, "but on condition that those projects do not affect or damage Egypt's legal and historical rights".
Last week, Egyptian politicians were inadvertently heard on live TV proposing military action over the dam.

More on This Story

Related Stories

Morsi using Ethiopia dam crisis to boost popularity: 'Rebel'

Opposition campaign group dismisses President Morsi's calls for unity over Ethiopia dam crisis, vows to launch mass protests on election anniversary


Ahram Online , Tuesday 11 Jun 2013

Rebel Campaign
Campaigners sign confidence-withdrawal forms (Photo: Al-Ahram Arabic-language news website)
 
 President Mohamed Morsi should put aside the Renaissance Dam crisis and concentrate on the 30 June crisis, Rebel campaign spokesperson Mahmoud Badr said in a statement on Monday, in reference to mass protests planned for the anniversary of Morsi's inauguration.
The president's speech on Monday calling for "national reconciliation" over Nile dam issue is an effort to distract the people's attention from other problems, Badr added.
The president should resign, Badr insisted.
'Rebel' campaign central committee member Mohamed Abdel-Aziz said,“Morsi and his people are worried. They fear the popular support of the Rebel campaign and our will to mobilise on 30 June to bring down the president.”
“Morsi is using the Nile water crisis to combat his loss of popularity, people’s anger towards him and the opposition’s boycott [of his calls for dialogue],” Abdel-Aziz added.
At a conference on Monday organised by Islamist forces to discuss the issue, Morsi said, "The country demands that we stand united."
The 'Rebel' campaign was launched in May to "withdraw confidence" from President Morsi by collecting 15 million signatures by the anniversary of his inauguration on 30 June, topping the number of votes he won in the election. The campaign announced on 29 May that it has collected seven million signatures.

Sunday, June 9, 2013

ሱዳን በዓባይ ጉዳይ በግብፅ ላይ ፊቷን አዙራለች



 


ግብፅ በቅድመ ሁኔታ የታጠረ የድርድር ጥያቄ አቀረበ
-ኢትዮጵያ ቅድመ ሁኔታውን አልተቀበለችም
ኢትዮጵያ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታን ለመጀመር የዓባይን ወንዝ የፍሰት አቅጣጫ በጊዜያዊነት ከቀየረች በኋላ፣ ግብፅ የፈጠረችው ፖለቲካዊ ውጥረት ባለፈው ሳምንት የተለየ መልክ ይዟል፡፡
ሱዳን በግድቡ ላይ ተቃውሞ እንደሌላት በመግለጽ ግብፅን ብቸኛዋ ተቃዋሚ አገር እንድትሆን አድርጋታለች፡፡ በሌላ በኩል ግብፅ በጉዳዩ ላይ የተለሳለሰ የሚመስል አቋም በማሳየት በቅድመ ሁኔታ የታጠረ የድርድር ጥያቄ ለኢትዮጵያ አቅርባለች፡፡ መንግሥት በበኩሉ የግብፅ ጥያቄ በሳይንስ ላይ ያልተመረኮዘና ግልጽነት የሚጎድለው ነው ብሏል፡፡ የግድቡ ግንባታ እንዲቋረጥ የቀረበው ሐሳብም ፈጽሞ ተቀባይነት የለውም ሲል ቁርጥ ያለ አቋሙን ገልጾ፣ በእንዲህ ዓይነቱ ሁኔታ ውስጥም ድርድር እንደማይኖር አስታውቋል፡፡
ኢትዮጵያ የዓባይን የፍሰት አቅጣጫ ከቀየረች በኋላ የግብፅ መንግሥት ከፍተኛ ተቃውሞውን እያሰማ ሰንብቷል፡፡ ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ በጋራ ያቋቋሙት የባለሙያዎች ቡድን በግድቡ ተፅዕኖ ላይ ያቀረበውንም ሪፖርት እንደማትቀበል ግብፅ አሳውቃለች፡፡ ኢትዮጵያ በዓባይ ወንዝ ላይ የጀመረችው የኃይል ማመንጫ ግድብ ግብፅና ሱዳን በቅኝ ግዛት ዘመን ውል መሠረት የሚያገኙትን የውኃ ኮታ የሚቀንስ በመሆኑ፣ የግብፅን ህልውና አደጋ ላይ ይጥላል የሚለው የግብፅ ዋነኛ መከራከሪያ መሆኑ ይታወቃል፡፡
የግብፅ ፕሬዚዳንት መሐመድ ሙርሲ ከአገሪቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር በጉዳዩ ላይ ውይይት ማድረጋቸው የተዘገበ ሲሆን፣ ከተወያዮቹ ዕውቅና ውጭ በቀጥታ የቴሌቪዥን ሥርጭት በተላለፈው በዚህ ውይይት ላይ፣ አክራሪ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች በኢትዮጵያ ላይ ወታደራዊ ጥቃት መክፈት እንደሚገባ ፕሬዚዳንቱን ሲመክሩ ታይተዋል፡፡ በዚሁ ውይይት ላይ የተሳተፉትና የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ኃይሎችን በመደገፍ አገሪቱን ማተራመስ ወይም በግብፅ የደኅንነት ኃይል ግድቡ እንዲወድም መደረግ አለበት የሚል ምክራቸውን ሲሰጡ የነበሩት አይማን ኑር የተባሉ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራር፣ በሱዳን ላይም ትችታቸውን ሰንዝረው ነበር፡፡
በዓባይ ውኃ ፖለቲካ ዙሪያ ከግብፅ በተለየ ሁኔታ ዝምታን እየመረጠች ያለችው የሱዳን አቋም የሚያበሳጭ ነው ነበር ያሉት አይማን ኑር፡፡
የግለሰቡ ንግግር ያበሳጫት ሱዳን በውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና የመንግሥት ቃል አቀባይ በሆኑት ሚስተር አህመድ ቢላል ኦስማን በኩል ምላሽ ሰጥታለች፡፡ በሱዳን ቴሌቪዥን ቃለ ምልልስ ያደረጉት ሚኒስትሩ የግብፅ ባለሥልጣናት ሱዳንን ከመዝለፍ እንዲቆጠቡ ጥሪ ያቀረቡ ሲሆን፣ ‹‹በዓባይ ወንዝ ጉዳይ ሱዳን የያዘችው አቋም ግብፅን የሚያስደስት አይደለም፤›› ብለዋል፡፡
የግብፅ ፖለቲከኞች በሱዳን ላይ የሰነዘሩት ዘለፋ ለግብፅ ፖለቲካዊ ፍላጐት ጥቅም የለውም ሲሉ አክለዋል፡፡
በዚሁ ቃለ ምልልሳቸው ወቅት ኢትዮጵያ እየገነባች ባለችው ግድብ ላይ የመንግሥታቸው አቋም ኢትዮጵያን የሚደግፍ መሆኑን፣ ምክንያቱ ደግሞ ሱዳንም በውጤቱ ተጠቃሚ ስለምትሆን ነው ብለዋል፡፡
‹‹የኢትዮጵያ ግድቡን መገንባት የዓባይን የውኃ ፍሰት የሚያሻሽል በመሆኑ ሱዳን በዝናብ ላይ ብቻ የነበራትን ጥገኝነት የሚቀንስ ነው፤›› ብለዋል፡፡
ካለፈው ሳምንት ጀምሮ በዓባይ ፖለቲካ ተወጥረው የሰነበቱት የግብፅ ባለሥልጣናት፣ በሳምንቱ መጨረሻ ላይም አለ የሚሉትን ችግር ከኢትዮጵያ ጋር ውይይት በማድረግ ለመፍታት የመምረጥ ፍላጐት አሳይተዋል፡፡
የግብፅን የውኃ ፍላጐት ለማስከበር የተሻለ ነው ባሉት ፖለቲካዊ ውይይት መሠረት ለኢትዮጵያ መንግሥት የውይይት ጥያቄ ያቀረቡ ቢሆንም፣ ኢትዮጵያ የግድቡን ግንባታ በማቆም ውይይቱ መጀመር እንዳለባት ጠይቀዋል፡፡
ኢትዮጵያ በዚህ የድርድር ጥያቄ ተስማምታ በጉዳዩ ላይ እልባት ካልተገኘ ግን፣ ግብፅ ማንኛውንም አማራጭ በመጠቀም ብሔራዊ ደኅንነቷን ለማስከበር እንደምትገደድ፣ የፕሬዚዳንት ሙርሲ የፖለቲካ አማካሪ የሆኑት አይማን አሊ መናገራቸውን የግብፅ መገናኛ ብዙኀን ዘግበዋል፡፡
‹‹ግብፅ የራሷን ፍላጐት የማስከበር ፍላጐት እንዳላት ሁሉ የሌላው አገር መንግሥትና ሕዝብ የራሳቸውን ፍላጐት መከተል ይችላሉ፡፡ ነገር ግን ኢትዮጵያ የምትገነባው ግድብ በግብፅ ላይ ምንም ዓይነት ጉዳት እንደማያስከትል ልታረጋግጥ ይገባል፡፡ በተጨባጭ ዋስትና መስጠት ይኖርባታል፡፡ ይህ ካልሆነ ግን ግብፅ ያሏትን አማራጮች በሙሉ ተጠቅማ ጥቅሟ እንዲከበር ታደርጋለች፤›› ሲሉ በማስጠንቀቂያ የታጀበ ዛቻ ሰንዝረዋል፡፡
ግብፅ በዓባይ ወንዝ ላይ የተፈጠረውን የፖለቲካ ውጥረት በማርገብ ረገድ እየሄደችበት ያለው መንገድ የተደበላለቀ የሚመስል ሲሆን፣ በውይይት ለመፍታት ያሳየችው ፍላጐት በቅድመ ሁኔታ ታጥሯል፡፡ በሌላ በኩል ወታደራዊ ጉልበት የመጠቀም ፍላጐት እንዳላትም ለማሳየት እየሞከረች ነው፡፡ ባለፈው ሳምንት መጀመርያ ላይ በቀጥታ ሥርጭት የተላለፈው የባለሥልጣናቱ ውይይት ሆን ተብሎ የተደረገ ሊሆን እንደሚችል እየተነገረ ነው፡፡
ባለፈው ሳምንት ረቡዕ ዕለት የግብፅ የደኅንነት ኃላፊ በሆኑት መሐመድ ራፋት ሸሃታ የተመራ ልዑካን ቡድን ሱዳንን መጐብኘቱን የግብፅ ሚዲያዎች ዘግበዋል፡፡ ነገር ግን የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዘገባውን አስተባብለዋል፡፡
ግብፅ ወታደራዊ ጥቃት የመጠቀም አማራጭ እንዳላትና ልትጠቀም እንደምትችልም በተደጋጋሚ መዘገቡን አስመልክቶ ምላሽ እንዲሰጡ የተጠየቁት በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ የሕዝብ ግንኙነት አማካሪ አቶ ጌታቸው ረዳ፣ የግብፅን ወታደራዊ አማራጭ ‹‹የቀን ቅዠት ነው›› ሲሉ ገልጸውታል፡፡ አቶ ጌታቸው ግድቡን ለማውደም ወይም ኢትዮጵያን ለማተራመስ በግብፅ ፖለቲከኞች ስለተሰነዘረው አስተያየት በሰጡት ምላሽ፣ ኢትዮጵያን ደካማ በነበረችበት ጊዜ እንኳ ለማተራመስ የተደረገው ሙከራ አለመሥራቱን፣ አሁን ደግሞ እጅግ በጣም በተሻለ ደረጃ ላይ ስለምትገኝ ከግብፅም ሆነ ከሌላ አገር የሚቃጣን ጥቃት ታከሽፋለች ብለዋል፡፡ የግብፅ ፕሬዚዳንት ምክንያታዊ ሆነው ወደ ግጭት የማይገባበት ሁኔታ ይፈጠራል ብለው እንደሚያምኑ ገልጸዋል፡፡ በሆስኒ ሙባረክ ዘመን ኢትዮጵያን በአማፂያን አማካይነት ለማተራመስ የተደረገው ሙከራ መክሸፉንም አስረድተዋል፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም በበኩላቸው፣ የግብፅ የውይይት ጥያቄ ተቀባይነት ያለው መሆኑን፣ ነገር ግን የግድቡ ግንባታ መቆም አለበት በማለት ግብፅ ያስቀመጠችውን ቅድመ ሁኔታ ‹‹የማይታሰብ›› ሲሉ በትዊተር ድረ ገጽ ገልጸዋል፡፡
መንግሥት ከግብፅ ጋር ያለው ግንኙነት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አስታውቆ፣ አንዳንድ የግብፅ ፖለቲከኞችና ባለሥልጣናት የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን የሚጎዳ ፕሮፓጋንዳ መንዛታቸው እንዳሳዘነው ገልጿል፡፡ በትዕግስት አንዳንድ ጉዳዮችን ለማለፍ ቢፈልግም ገንቢ ያልሆኑ የፕሮፓጋንዳ ዘመቻዎች በመነዛታቸው፣ በኢትዮጵያ የግብፅ አምባሳደርን በመጥራት የመንግሥታቸውን አቋም ጠይቀው ማብራሪያ እንዲሰጡ መጠየቁንና ምላሽ እየጠበቀ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የግብፅ መንግሥት እስካሁን ለተጠየቀው ማብራሪያም ሆነ ማስተባበያ አልሰጠም
ምንጭ ሪፖርተር